የልዩ ባስ አገር አቋራጭ ባስ ካፒቴን

Full Time

PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE

Job Overview

  • Salary Offer 10000 Br ~ 15.000 Br
  • Experience Level Senior
  • Total Years Experience 8
  • Date Posted September 8, 2024
  • Deadline Date September 13, 2024

Job Requirement

  • የትምህርት ዝግጅት:8ኛ/10ኛ ክፍል፣ 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ/4ኛ ደረጃ መንጀ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3
  • አየሥራ ልምድ ሥልጠና: 8 ዓመት እና የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት አሽከርካሪነት ልምድ ያለው/ያላት

ደረጃ:VIII

ደመወዝ: 18,266

የሥራ ቦታ አ.አ

How to Apply

ማሳሰቢያ፡-

  •    የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከወጣው የስራ መደብ ላይ የሰራ ሆኖ እንዲሁም  በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቢሆን ይመረጣል፤
  • ለተራ ቁጥር 6 ላይ ለምትመዘገቡ አመልካቾች ዕድሜ ከ45 በታች መሆን አለበት፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
  • አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
የፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት

the POST ID is 11807
total views = int(77)

To apply for this job please visit tikusjobs.com.

Related Jobs
  • Ethio Agri-Ceft
    Full Time
    Addis Ababa

    Job Overview Salary Offer Negotiable Experience Level Senior Total Years Experience 8 Date Posted September 15, 2024 Deadline Date September 24, 2024 Job Requirement ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና
  • Nile Insurance Company
    Full Time
    Addis Ababa

    Job Overview Salary Offer As per Company Scale Experience Level Junior Total Years Experience 2 Date Posted September 15, 2024 Deadline Date September 21, 2024 Job Requirement Qualification: MA/BA Degree i
  • Zamzam Bank
    Full Time
    Addis Ababa

    About the Job Taking its name from ZamZam Holy Water which gave life to the barren land of Makkah, springing the hills of Safa and Marwa; ZamZam Bank is working towards ensuring sustained economic growth. Zamzam bank is aspiring an