Ethiopian Shipping and Logistics Service Enterprise
Job Overview
- Salary Offer 20.000 Br ~ 50.000 Br
- Experience Level Senior
- Total Years Experience 6
- Date Posted September 11, 2024
- Deadline Date September 21, 2024
Job Requirement
- የት/ት ደረጃ፡ Completed 12th/10th grade national final exam and have 5th level driving license
- የስራ ልምድ፡ 6 Years Working Experience in cross-border truck company
- ብዛት: 6
ማሳሰቢያ
- እድሜ 45 ዓመት እና ከዚያ በታች ብቻ መሆን አለበት እንዲሁም ጅቡቲ የሠራበትን የሚገልጽ የጅቡቲና የወደብ መግቢያ መታወቂያ ማያያዝ ይጠበቅበታል፡፡
- 12/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ /አገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና/ የወሰደ መሆን ይኖርበታል፡፡
- የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
- በድርጅቱ መመሪያ መሠረት የትራንስፖርት አበል፣ የህክምና አገልግሎት እና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችም ይኖሩታል፣
- ድርጅቱ በሚጠይቀው መስፈርት መሠረት በቂ ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡
ደመወዝ: 22718
የሥራ ቦታ: Kality Trucking Branch
How to Apply
- መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካÓች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ የትምህርትና የሥራ ልምድ
- ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአጭር የህይወት ታሪክ መግለጫ /CV/ እና የሥራ ማመልከቻ /Application Letter/ ጋር በማያያዝ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ
- በሚገኘው ቅ/ጽ/ቤት የሰው ኃብት አመራር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 2ዐ4 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ
Kality Trucking Branch
የሰው ኃብት አመራር ልማት መምሪያ
ስልክ ቁጥር ፡- 011-4400308፣011-4424777
the POST ID is 11833
total views = int(106)
total views = int(106)
To apply for this job please visit tikusjobs.com.