ሲኒየር ሲስተም እና ዌብ አስተዳደር ኦፊሰር

Defense Construction Enterprise

Job Overview

  • Salary Offer 20.000 Br ~ 50.000 Br
  • Experience Level Senior
  • Total Years Experience 6
  • Date Posted October 9, 2024
  • Deadline Date October 16, 2024

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት እና የሥራ ልምድ: ቢ.ኤስ.ሲ. /ኤም.ኤስ.ሲ በኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ፣ በኮምፒዩተር ሳይንስ እና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፎች 8 /6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለወ/ላት በተጨማሪም የሲስኮ ሰርቨር አድምኒስትሬሽን እና ተዛማጅ ስልጠና የወሰደ/ች

የደመወዝ : 23,967.00

የሥራ ቦታ: ዋና መ/ቤት

How to Apply

ማሳሰቢያ፡-

  • የስራ ልምድ ከምረቃ በኋላ እና የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልፅ ማስረጃ ሊቀርብ ይገባል፡፡
  • በአካል መጥቶ መመዝገብ የማይችል በኢሜል አድራሻ E-mail ; [email protected] ማስረጃዎችን በተጠቀሰው ቀነ ገደብ ውስጥ መላክ የሚቻል መሆኑን እናሳስባለን፡፡

አድራሻ፣-

  • መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መ/ቤት አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቶታል ዝቅ ብሎ (ውሃ ልማት ህንፃ) ደራርቱ ትምህርት ቤት አጠገብ የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ኦሪጂናል የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት በመምጣት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
  • ቴሌግራም: Defence construction enterprise
    ዌብሳይት፡ www.dce-et.comwww.dce.gov.et
    ስልክ ቁጥር፡ 0114-42-22-60/70
    E-mail ; [email protected]
the POST ID is 12477
total views = int(25)

To apply for this job email your details to [email protected]

Related Jobs
  • YENCOMAD CONSTRUCTION PLC
    Full Time
    Butajira

    Job Overview Salary Offer As per Company Scale Experience Level Junior Total Years Experience 0 (Zero Experience) Date Posted October 13, 2024 Deadline Date October 18, 2024 Job Requirement Qualification:ዲግ
  • ETHIOPIAN CONSTRUCTION WORKS CORPORATION
    Full Time
    Addis Ababa

    Job Requirement የሚፈለገው የትምህርት ደረጃ:  ቢኤስሲ ዲግሪ በኤሌክትሮ መካኒካል ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ አግባብነት ያለው ሥራ ልምድ:  4 ዓመት አግ�
  • Ahadu Bank
    Full Time
    Dilla

    About the Job The Branch Manager will plan, organize, lead, and control the banking activities of a branch office. S/he will ensure that operating procedures, rules, and code of practices of the Bank and regulators directives and cou