ኤሌክትሪካል መሀንዲስ

ETHIOPIAN CONSTRUCTION WORKS CORPORATION

Job Overview

  • Salary Offer 15.000 Br ~ 20.000 Br
  • Experience Level Senior
  • Total Years Experience 2
  • Date Posted October 9, 2024
  • Deadline Date October 16, 2024

Job Requirement

  • የሚፈለገው የትምህርት ደረጃ: ቢኤስሲ ዲግሪ በኤሌክትሪካል ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ
  • አግባብነት ያለው ሥራ ልምድ:  2 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ ያለው/ያላት
  • ልዩ ሙያ/ ሥልጠና: የኤሌክትሪካል ዲዛይን ሶፍትዌር በመጠቀም ማዘጋጀት ልምድ ያለው /ያላት

የደመወዝ መጠን: 16.923

የሥራ ቦታ: በፕሮጀክት ዴቨሎፕመንትና ማኔጅመንት ማዕከል

How to Apply

ማሳሰቢያ፡-

የሥራ ልምድ ከተጠየቀው ትምህርት ደረጃ በኋላ የተገኘ ብቻ ይሆናል፡፡

አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማለት በተጠቀሰው የሙያ መስመር አገልግሎት ሲሆን፣ የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር ስለመከፈሉ፣ደመወዝና አገልግሎት ከመቼ እስከ መቼ እንደተሰጠ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣

ምዝገባ የሚጀመርበት ቀን፡- መስከረም 29/2017 ዓ.ም

ምዝገባ የሚያበቃበት ቀን፡- ጥቅምት 06/2017 ዓ.ም

የምዝገባ ቦታ ፡- በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃይል ቅጥር እና መረጃ አያያዝ ቡድን ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የትምህርት እና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡  ጉርድ ሾላ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ህንፃ ወይም ከበሻሌ ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ፣

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0116676385/0118698910

the POST ID is 12452
total views = int(38)

To apply for this job please visit tikusjobs.com.

Related Jobs
  • Ethiopian Red Cross Society
    Full Time
    Addis Ababa

    About the Job The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) wants to hire employees in the following vacant position the details of which are mentioned bellow. About the Ethiopian Red Cross Society  The Ethiopian Red Cross Society (ER
  • World Bank group
    Full Time
    Addis Ababa

    World Bank Group Vacancy announcement World Bank Group would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post. 1: Operations Officer Job #: req29699 Organization: World Bank Sector: Operations
  • Tsehay Bank
    Full Time
    Addis Ababa

    🎯 External Vacancy Announcement No. 16/2024 October 14, 2024 Tsehay Bank S.C. would like to recruit qualified candidates for the following positions: 1. Job Position: Branch Manager II Qualification፡- A minimum of BA degree holder fr