የልዩ ባስ አገር አቋራጭ ባስ ካፒቴን

Full Time

PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE

Job Overview

  • Salary Offer 10000 Br ~ 15.000 Br
  • Experience Level Senior
  • Total Years Experience 8
  • Date Posted September 8, 2024
  • Deadline Date September 13, 2024

Job Requirement

  • የትምህርት ዝግጅት:8ኛ/10ኛ ክፍል፣ 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ/4ኛ ደረጃ መንጀ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3
  • አየሥራ ልምድ ሥልጠና: 8 ዓመት እና የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት አሽከርካሪነት ልምድ ያለው/ያላት

ደረጃ:VIII

ደመወዝ: 18,266

የሥራ ቦታ አ.አ

How to Apply

ማሳሰቢያ፡-

  •    የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከወጣው የስራ መደብ ላይ የሰራ ሆኖ እንዲሁም  በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቢሆን ይመረጣል፤
  • ለተራ ቁጥር 6 ላይ ለምትመዘገቡ አመልካቾች ዕድሜ ከ45 በታች መሆን አለበት፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
  • አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
የፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት

the POST ID is 11807
total views = int(79)

To apply for this job please visit tikusjobs.com.

Related Jobs
  • Siinqee bank
    Full Time
    Addis Ababa

    Job Overview Salary Offer As per Company Scale Experience Level Senior Total Years Experience 5 Date Posted September 15, 2024 Deadline Date September 22, 2024 Job Requirement Qualification: MBA/MA/BA degree in
  • Oromia Bank
    Full Time
    Addis Ababa

    Oromia Bank invites qualified and competent external applicants for the following position:  Job Position Corporate Business Customer Relationship Manager Requirements set for the positions Education & Experience MA/MBA/MSc/BA
  • Oromia Bank
    Full Time
    Hawassa

    Oromia Bank invites qualified and competent external applicants for the following position: Job Position Branch Manager I Requirements set for the positions Education & Experience BA degree in Accounting /Management/BusinessAdmin