Emergency Relief Transport Enterprise
Job Overview
- Salary Offer 10000 Br ~ 15.000 Br
- Experience Level Senior
- Total Years Experience 6
- Date Posted September 8, 2024
- Deadline Date September 16, 2024
Job Requirement
- የትምህርት ደረጃና: በአውቶ መካኒክ/በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ 10+3 ወይም ደረጃ IV የኮሌጅ ዲፕሎማ/የቴክኒክና ሙያ 10+2 ወይም ደረጃ III ሰርተፍኬትና 6/8 አመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
ተጨማሪ ክህሎት/ባህሪ
- 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው
ደመወዝ: 12550.00
የስራ ቦታ: አዳማ
How to Apply
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 07 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን COCን ጨምሮ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶኮፒ እና CV ጋር በመያዝ ቃሊቲ ሸገር ዳቦ መጋገሪያ ፊት ለፊት ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ካለበት ህንፃ ጀርባ 200 ሜትር ወደ ውስጥ የሚያስገባውን ፒስታ መንገድ ይዞ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ሀብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ወይም አዳማ በሚገኘው የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ማዕከላዊ መጋዘን ቢሮ ቁጥር 15 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ዕለት ደራሽ የዕርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት
ስልክ ቁጥር 011-439-00-75/0961-953321 አዳማ