Ethiopian Accreditation Service
Job Overview
- Salary Offer 4000 Br ~ 6.000 Br
- Experience Level Senior
- Total Years Experience 5
- Date Posted September 11, 2024
- Deadline Date September 24, 2024
Job Requirement
- የት/ት ደረጃ፡ ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 /10+3/ COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ሰፕላይስ ማኔጅመንት፣ ፕሮርክዩርመንትና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ሴልስ ማንሺፕ፣ ሴልስ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ለጅስቲክና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፤ ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፤ ሎጀስቲክስ፤ ማቴሪያል ማኔጅመንት፤ ሎጂስቲክስና ሰኘላይ ማኔጅመንት፣ ፕሮፐርቲ አድሚኒስትሬሽን፣ ፐርቼዚንግ እና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ሴልስና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ኮኦፐሬትቭ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ሎጅስቲክስ እና ፕሮክዩርመንት፣ ማርኬቲንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት ባንኪን ኤንድ ኢንሹራንስ፣
- የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ
- የስራ መደብ መታወቂያ ቁጥር: 10.3/አክ-74
ደመወዝ: 5358
How to Apply
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በዝውውር አወዳድሮ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ አስር/1ዐ/ የስራ ቀናት በአካል በመቅረብ ኦርጂናል የትምህርት ማስረጃ (CV) የስራ ልምድ እና (Student Copy) ከማይመለስ ኮፒ ጋር በማቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የተወዳዳሪዎች ቁጥር ከበዛ መ/ቤቱ ተጨማሪ የመመልመያ መስፈርት ተጠቅሞ መመልመል ይችላል፡፡
አድራሻ፡
- ቦሌ ክ/ከተማ መገናኛ አካባቢ፤ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ህንጻ 3ኛ ፎቅ የብቃትና የብቃትና የሰው ሀብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ቁጥር 304.
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
the POST ID is 11855
total views = int(82)
total views = int(82)
To apply for this job please visit tikusjobs.com.