Ethiopian Management Institute
Job Requirement
- ተፈላጊ ችሎታ:ማኔጅመንት/ በቢዝነስ አድሚነስትሬሽን/ ኢኮኖሚክስ/ በፐብሉክ አድሚኒሰትሬሽን/ በዴቭሎፕመንት ማኔጅመንት ስተዲስ/በሰው ኃብት ሥራ አመራር /በሊደርሺፕ/ በአመራርና በመልካም አስተዳዳር
- የስራ ልምድ: የመጀመሪያ/ሁለተኛ ዲግሪ ከሥራው ጋር ቀጥታ ግንኙነት 8/6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው እና አለም አቀፍ የጥራት ሥራ አመራር ማስተግበር ስራ የሰራ እና 2 አመት በከፍተኛ ባለሙያ ሆኖ የሰራ/ች
ደረጃ:X
ደመወዝ:24,329.00
የስራ ቦታ: አዲስ አበባ
How To Apply
ማሳሰቢያ፣
- ተፈላጊ ችሎታውን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10(አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በሥራ ሰዓት፣ የግል ሁኔታ መግለጫ (CV) የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፣
- የምዝገባ ቦታ በዋናው መ/ቤት አ.አ ቢሮ ቁጥር 310 እና በደብረዘይት ሥልጠና ማዕከል የሚካሄድ ሆኖ የምዝገባ ሰዓት ጠዋት ከ2፡00 እስከ 6፡00 ከሰዓት ከ7፡00 እስከ 11፡00 ይሆናል፡፡
- የሰርቪስ አገልግሎት በዋና ዋና መስመሮች፣የተወሰነ የህክምና ኢንሹራንስ ሽፋን፣የህይወት ኢንሹራንስ ሽፋን እና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች ይኖሩታል፣
አድራሻ፡- ዋናው መ/ቤት፣ ከመገናኛ ወደ ሲ.ኤም.ሲ. መንገድ ጉርድ ሾላ አደባባዩን አለፍ ብሎ ሳህሊተ ምህረት ማርያም ቤ/ክርስቲያን ፊት ለፊት፡፡