PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE
Job Overview
- Salary Offer 10000 Br ~ 15.000 Br
- Experience Level Senior
- Total Years Experience 8
- Date Posted September 8, 2024
- Deadline Date September 13, 2024
Job Requirement
- የትምህርት ዝግጅት:8ኛ/10ኛ ክፍል፣ 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ/4ኛ ደረጃ መንጀ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3
- አየሥራ ልምድ ሥልጠና: 8 ዓመት እና የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት አሽከርካሪነት ልምድ ያለው/ያላት
ደረጃ:VIII
ደመወዝ: 18,266
የሥራ ቦታ አ.አ
How to Apply
ማሳሰቢያ፡-
- የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ
- የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከወጣው የስራ መደብ ላይ የሰራ ሆኖ እንዲሁም በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቢሆን ይመረጣል፤
- ለተራ ቁጥር 6 ላይ ለምትመዘገቡ አመልካቾች ዕድሜ ከ45 በታች መሆን አለበት፡፡
- ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
- አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
የፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት
the POST ID is 11807
total views = int(78)
total views = int(78)
To apply for this job please visit tikusjobs.com.