HAFCON Construction
Job Overview
- Salary Offer Negotiable
- Experience Level Manager
- Total Years Experience 10-20
- Date Posted October 9, 2024
- Deadline Date October 16, 2024
Job Requirement
- የሚፈለገው የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምንህድስና /በኮንስትራከሽን ቴክኖሎጅ ማኔጅመንት ወይም ለስራዉ ተዛማጅ በሆነ የትምህርት መስክ ማስተርስ /ዲግሪ የተመረቀ
- አግባብነት ያለው ሥራ ልምድ: 15 አመት የስራ ልምድ ያለዉ/ላት እንዲሁም በአስፋልት በመንገድ ስራ ፕሮጀክት ላይ በተመሳሳይ የስራ መደብ 7 ዓመት እና ከዛ በላይ የሰራ/የሰራች
የሥራ ቦታ: ፕሮጀክት (ባህር ዳር)
How to Apply
ማሳሳቢያ፡- በተጠቀሱት የስራ መደቦች ላይ የቅጥር መመዘኛ መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ አንድ ኮፒ ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 (ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምመትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አድራሻ፡ አዲስ አበባ፡ ቦሌ፤ደምበል አደባባይ ከአድማስ ኮሌጅ ጎን በኑስራ ሆቴል በኩል በሚያስገባው መንገድ ገባ ብሎ ስልክ ቁጥር +251-116-675226/27
ለባህርዳር አካባቢው አመልካቾች፡ ቀበሌ 11 አየር ጤና አደባባይ ወደ አሽራፍ በሚወስደዉ መንገድ 2 ኪሎ ሜትር ገባ ብሎ የፕሮጅክት አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ መመዝገብ ይቻላል፡፡
the POST ID is 12441
total views = int(11)
total views = int(11)
To apply for this job please visit tikusjobs.com.